Telegram Group & Telegram Channel
የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች የሸገር ፕሮጀክቶችን ጎበኙ።
................................
የትምህርት ሚኒስቴራ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉ ፕሮጀክቶች መካከል የሸገር ፕሮጀክትን እና የ እንጦጦ ፓርክን ጎብኝተዋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር ኢንጅ ) ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር በጋራ በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ የሸገር ፕሮጀክትንና እንጦጦ ፓርክን በተመለከቱበት ወቅት "በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መሪነት የተሰሩት ፕሮጀክቶች በአጭር ጊዜ ግዙፍ ስራዎችን መስራት እንደሚቻል የሚያሳይ ነው" ብለዋል።

የዚህ ዓይነቱ ፕሮጀክት ሰው "ማድረግ እችላለሁ" የሚል ብሩህ ራዕይ እንዲኖረው ያደርጋል ነው ያሉት።

አዲስ አበባ ውስጥ የታየው ይህው ስራ በ45ሺህ ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ እንዲሆኑ እናደርጋለን ያሉት ሚኒስትሩ ትምህርት ቤቶቹ በራስ አቅምና በውስን ወጪ ንፁህና ውብ ስራዎችን መስራት እንደሚችሉ ማወቅ እንደሚገባ ገልፀዋል።

"ሁሉም ነገር የሚቻል እንደሆነ ከፕሮጀክቶቹ ተምረናል፤ የ12ኛ ክፍል ፈተናም በኦንላይን ማከናወን እንደሚቻል ማሳያዎች ሆነዋል እኛም ዝግጁ ነን" ሲሉ ተደምጠዋል።

በኢትዮጵያ 3ሺህ 5መቶ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች መኖራቸውን የገለፁት ኢንጅነር ጌታሁን ተማሪዎች ቴክኖሎጂን ተጠቅመው የሚማሩና ሙያዊ ክህሎት እንዲኖራቸው ለማድረግ ስርዓተ ትምህርት ተቀርፆ እየተሰራ ነው ብለዋል።
@timhirt_minister
@timhirt_minister



tg-me.com/timhirt_minister/141
Create:
Last Update:

የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች የሸገር ፕሮጀክቶችን ጎበኙ።
................................
የትምህርት ሚኒስቴራ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉ ፕሮጀክቶች መካከል የሸገር ፕሮጀክትን እና የ እንጦጦ ፓርክን ጎብኝተዋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር ኢንጅ ) ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር በጋራ በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ የሸገር ፕሮጀክትንና እንጦጦ ፓርክን በተመለከቱበት ወቅት "በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መሪነት የተሰሩት ፕሮጀክቶች በአጭር ጊዜ ግዙፍ ስራዎችን መስራት እንደሚቻል የሚያሳይ ነው" ብለዋል።

የዚህ ዓይነቱ ፕሮጀክት ሰው "ማድረግ እችላለሁ" የሚል ብሩህ ራዕይ እንዲኖረው ያደርጋል ነው ያሉት።

አዲስ አበባ ውስጥ የታየው ይህው ስራ በ45ሺህ ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ እንዲሆኑ እናደርጋለን ያሉት ሚኒስትሩ ትምህርት ቤቶቹ በራስ አቅምና በውስን ወጪ ንፁህና ውብ ስራዎችን መስራት እንደሚችሉ ማወቅ እንደሚገባ ገልፀዋል።

"ሁሉም ነገር የሚቻል እንደሆነ ከፕሮጀክቶቹ ተምረናል፤ የ12ኛ ክፍል ፈተናም በኦንላይን ማከናወን እንደሚቻል ማሳያዎች ሆነዋል እኛም ዝግጁ ነን" ሲሉ ተደምጠዋል።

በኢትዮጵያ 3ሺህ 5መቶ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች መኖራቸውን የገለፁት ኢንጅነር ጌታሁን ተማሪዎች ቴክኖሎጂን ተጠቅመው የሚማሩና ሙያዊ ክህሎት እንዲኖራቸው ለማድረግ ስርዓተ ትምህርት ተቀርፆ እየተሰራ ነው ብለዋል።
@timhirt_minister
@timhirt_minister

BY Sport 360




Share with your friend now:
tg-me.com/timhirt_minister/141

View MORE
Open in Telegram


Sport 360 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Telegram Make Money?

Telegram is a free app and runs on donations. According to a blog on the telegram: We believe in fast and secure messaging that is also 100% free. Pavel Durov, who shares our vision, supplied Telegram with a generous donation, so we have quite enough money for the time being. If Telegram runs out, we will introduce non-essential paid options to support the infrastructure and finance developer salaries. But making profits will never be an end-goal for Telegram.

Sport 360 from nl


Telegram Sport 360
FROM USA